ጂራን
ጂራን ከጅማ በስተሰሜን ምስራቅ 5ኪሎሜትር ርቃ የምትገኝ ከተማ ናት። የተቆረቆረችውም በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ በኦሮሞ መሪ አባ መጃል ነበር። አባ መጃል አባ ጅፋር ተብሎ የሚታወቀው የጅማ ግዛት መስራች ናቸው። ከተማይቱ ከፍተኛ እድገት ያሳየው በልጃቸው በቀዳምዊ አባ ጅፋር (መሐመድ ዳውድ) ዘመን ነበር። በወቅቱ የጅማ ግዛት ዋና ከተማ የነበረች ሲሆን ለዚህ እድገቷ ዋና ምክንያት በሸዋ እና ከፋ የንግድ መንገድ ላይ መገኘቷ ነበር፡ ከተማይቱ ብዙ አይነት ብሐረሰቦችንና ከእሩቅ አገር የሚመጡ ነጋዴወችን (ለምሳሌ ጎጃም) ሳይቀር ታስተናግድ እንደነበር ታሪክ አጥኝው ዶናልድ ሌቪን ዘግቦት ይገኛል[1]።
ጂራን | |
![]() | |
ጂራን ከተማ በ1878 ዓ.ም. | |
ማጣቀሻ
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchስዕል:Keristo1.pdfኢትዮጵያሚካኤል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትሥርዓተ ነጥቦችፋይዳ መታወቂያሥነ-ፍጥረትአበበ ቢቂላአማርኛዓፄ ቴዎድሮስSpecial:Searchእርዳታ:ይዞታገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችውክፔዲያጥላሁን ገሠሠቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴኤችአይቪልዩ:RecentChangesየአድዋ ጦርነትግራኝ አህመድኃይሌ ገብረ ሥላሴሀዲስ ዓለማየሁየቅድስት ድንግል ማርያም ስሞችመጽሐፍ ቅዱስሥላሴየዋና ከተማዎች ዝርዝርአፋር (ክልል)የቃል ክፍሎችበዓሉ ግርማኢየሱስቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)አዲስ አበባቅዱስ ያሬድትግራይ ክልልእስራኤልየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን