አሸተን ማርያም
አሸተን ማርያም በአቡነ ዮሴፍ ተራራ ተራራ ሰንሰለት ከሚገኙት አራቱ የአለት ፍልፍል ቤተክርስቲያኖች አንዱ ነው። በአሸት ተራራ ላይ የሚገኘው ይህ ቤተክርስቲያን በዓፄ ላሊበላ ዘመን ስራው ተጀምሮ በዓፄ ነዓኩቶ ለዓብ ዘመን እንደተጠናቀቀ ይጠቀሳል። [1] ከሌሎቹ የላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት የ1 ሰዓት ጉዞ ርቀት ላይ ይገኛል።
| ||||
---|---|---|---|---|
አሸተን ማርያም | ||||
[[ስዕል: ![]() | ||||
አሸተን ማርያም | ||||
አገር | ኢትዮጵያ | |||
ሌላ ስም | የለውም | |||
ዓይነት | አለት ፍልፍል | |||
አካባቢ** | አንጎት (ሰሜን ወሎ) | |||
የቅርስነት ታሪክ | ||||
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን | ላሊበላ - ነዓኩቶ ለዓብ | |||
አደጋ | ዝናብ | |||
* የአለበት ቦታ ** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል |
ወደ ገዳሙ ለመግባት መጀመሪያ በተራራው ገጽታ ላይ የተቦረቦረውን በር ማለፍ ያስፈልጋል። ከውስጥ ከገቡ በኋላ፣ የገዳሙ ህንጻ ከቀሪው አለት ተለይቶ ለብቻው የተሰራ ነው።
ውጭ ማያያዣ
ማጣቀሻ
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽአንዶራውቅያኖስአንዶራ ላ ቬላልዩ:Searchአርክቲክ ውቅያኖስModule:Message boxአብርሐምሥላሴኢትዮጵያ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትአማርኛአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጭSpecial:Searchሥነ-ፍጥረትፋይዳ መታወቂያቅድስት አርሴማግብረ ስጋ ግንኙነትመጽሐፍ ቅዱስውክፔዲያኢየሱስዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከልዘጠኙ ቅዱሳንአዲስ አበባእርዳታ:ይዞታቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴመደብ:ኢንተርኔትየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግቅዱስ ያሬድዶናልድ ጆን ትራምፕልዩ:RecentChangesየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርማርያምዓፄ ዘርአ ያዕቆብእምስእግዚአብሔርጎርጎራፍቅርፕሮቴስታንት