ሲን-ሙባሊት
ሲን-ሙባሊት ከ1725 እስከ 1705 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የባቢሎን 5ኛ ንጉሥ ነበረ። አባቱን አፒል-ሲንን ተከተለው።
ለሲን-ሙባሊት ዘመን 20 ያህል የዓመት ስሞቹ ታውቀዋል። እንግዲህ በ፲፫ኛው ዓመት (1712 ዓክልበ.) ላርሳን እንዳሸነፈ፤ በ፲፮ኛውም ዓመት (1709 ዓክልበ.) ኢሲንን እንደ ያዘ ታውቋል። ይህ የኢሲን ምንግሥት ውድቀት ነበር።
የሲን-ሙባሊት ተከታይ ልጁ ሃሙራቢ ነበረ።
ቀዳሚው አፒል-ሲን | የባቢሎን ንጉሥ 1725-1705 ዓክልበ. ግድም | ተከታይ ሃሙራቢ |
የውጭ መያያዣ
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchስዕል:Keristo1.pdfኢትዮጵያሚካኤል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትሥርዓተ ነጥቦችፋይዳ መታወቂያሥነ-ፍጥረትአበበ ቢቂላአማርኛዓፄ ቴዎድሮስSpecial:Searchእርዳታ:ይዞታገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችውክፔዲያጥላሁን ገሠሠቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴኤችአይቪልዩ:RecentChangesየአድዋ ጦርነትግራኝ አህመድኃይሌ ገብረ ሥላሴሀዲስ ዓለማየሁየቅድስት ድንግል ማርያም ስሞችመጽሐፍ ቅዱስሥላሴየዋና ከተማዎች ዝርዝርአፋር (ክልል)የቃል ክፍሎችበዓሉ ግርማኢየሱስቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)አዲስ አበባቅዱስ ያሬድትግራይ ክልልእስራኤልየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን