ራሆተፕ
==
ሰኸምሬዋኻው ራሆተፕ | |
---|---|
![]() | |
ራሆተፕ መስዋዕት ለጣኦት ሲሰጥ | |
የግብጽ ፈርዖን | |
ግዛት | 1588-1584 ዓክልበ. ግ. |
ቀዳሚ | 2 ደዱሞስ ? |
ተከታይ | 1 ሶበከምሳፍ |
ሥርወ-መንግሥት | 17ኛው ሥርወ መንግሥት |
==
ሰኸምሬዋኻው ራሆተፕ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1588-1584 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ።
ስሙ የሚታወቅ በተለይ ከሁለት ጽላቶች ሲሆን የጤቤስና የቆፕቶስና የአቢዶስ ቤተ መቅደሶች እንዳሳደሰ ይዘግባሉ። በብዙ ዘመናዊ ሊቃውንት አስተሳሰብ ይህ የሆነ የሂክሶስ ወገን ከስሜን ወርረው ስላጠፋቸው ይሆናል። ስለዚህ ሂክሶስ ወደ ስሜን ተመልሰው ይህ ራሆተፕ የ17ናው ሥርወ መንግሥት መስራች ይቆጥሩታል። ይህ ግን ተከራካሪ ነው፤ ሌሎች በሌላ ሥርወ መንግሥት ነበር የሚሉ አሉ።
ቀዳሚው 2 ደዱሞስ | የግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን 1588-1584 ዓክልበ. ግድም | ተከታይ 1 ሶበከምሳፍ |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchስዕል:Keristo1.pdfኢትዮጵያሚካኤል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትሥርዓተ ነጥቦችፋይዳ መታወቂያሥነ-ፍጥረትአበበ ቢቂላአማርኛዓፄ ቴዎድሮስSpecial:Searchእርዳታ:ይዞታገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችውክፔዲያጥላሁን ገሠሠቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴኤችአይቪልዩ:RecentChangesየአድዋ ጦርነትግራኝ አህመድኃይሌ ገብረ ሥላሴሀዲስ ዓለማየሁየቅድስት ድንግል ማርያም ስሞችመጽሐፍ ቅዱስሥላሴየዋና ከተማዎች ዝርዝርአፋር (ክልል)የቃል ክፍሎችበዓሉ ግርማኢየሱስቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)አዲስ አበባቅዱስ ያሬድትግራይ ክልልእስራኤልየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን