መርጡለ ማርያም


መርጡለ ማርያም በምስራቅ ጎጃም፣ ሞጣ አውራጃ ውስጥ የሚገኝ ጥንታዊ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ከተሰራው አክሱም ጺዮን ቀጥሎ የተሰራ ሁለተኛው ቤ/ክርስቲያን ነው።

መርጡለ ማርያም
የመርጡለ ማርያም ገዳም
የመርጡለ ማርያም አቅድ
ከፍታ2750ሜ
መርጡለ ማርያም is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
መርጡለ ማርያም

10°49′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°16′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

የሃድያዋ ንግስት እሌኒ ግብጻውያንን በማስመጣት በ1510 የጥንቱ ቤ/ክርስቲያን በግምብ ተሰርቶ እንዲሻሻል አደረገች ። [1] ነገር ግን በ1529-30፣ አጠቃላይ ቤ/ክርስቲያኑ በግራኝ አህመድ እንዲፈርስ ተደረገ። በ1540ወቹ ውስጥ በአጼ ገላውዲወስ አነሳሽነት ቤ/ክርስቲያኑ እንደገና ታነጸ። ነገር ግን በ1560 ወቹ መልሶ በተንቀሳቃሽ የኦሮሞ ቡድኖች ጉዳት ደረሠበት። ለግማሽ ምዕት አመት እንደፈረሰ ቆይቶ በአጼ ሱሰኒዮስ ዘመን ጀስዩቱ ብሩኖ ብሩኒ ንግስት እሌኒ ባሰራቸው ቤ/ክርስቲያን ፍርስራሽ ድንጋይ በመጠቀመም እንደገና ቤ/ክርስቲያኗን እንዳነጸ ጻህፍት ይዘግባሉ [2]

የኢትዮጵያ መረጃ


ኢትዮጵያ

ታሪካዊ ቦታዎች አክሱምላሊበላጎንደርነጋሽሐረርደብረ-ዳሞአዲስ አበባ
አስተዳደራዊ ክልሎችትግራይአፋርአማራኦሮሚያሶማሌቤንሻንጉል ጉሙዝደቡብ ኢትዮጵያሲዳማማዕከላዊ ኢትዮጵያደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያጋምቤላሐረሪአዲስ አበባድሬዳዋ
ቋንቋዎችአማርኛግዕዝኦሮምኛትግርኛወላይትኛጉራጊኛሶማሊኛአፋርኛሲዳምኛሃዲያኛከምባትኛጋሞኛከፋኛሃመርኛስልጢኛሀደሪኛ
መልክዓ-ምድር - • አባይአዋሽራስ-ዳሽንሶፍ-ዑመርጣና • ደንከል • ላንጋኖ • አቢያታ • ሻላ
ከተሞች - የኢትዮጵያ ከተሞች



ታሪካዊ ክስተቶች

  • ንግስት እሌኒ በመርጡለ ማሪያም እንደተቀበረች ይነገራል።
  • በ1604 ሱሰኒዮስ በመርጡለ ማርያም የዙፋን አክሊል እንደደፋ በታሪክ ተመዝግቧል።

ማጣቀሻ