ሏንዳ
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1996 ዓ.ም.) 4.5 ሚሊዮን ሆኖ ይገመታል። ከተማው 08°50′ ደቡብ ኬክሮስ እና 13°15′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ከተማው በ1567 ዓ.ም. ሳን ፓውሎ (ቅዱስ ጳውሎስ) ዴ ሏንዳ ተብሎ በፖርቱጋላዊው ፓውሎ ዲያስ ዴ ኖቫይስ ተመሠረተ። ከ1619 ዓ.ም. ጀምሮ የአንጎላ መቀመጫ ሆኗል። ነገር ግን ከ1632 እስከ 1640 ዓ.ም. ድረስ የሆላንድ ሰዎች ይዘውት ስሙን ፎርት አርደንግቡርግ አሉት።
አብዛኛው የአንጎላ የትምህርት ተቋማት በዚህ ከተማ ነው የሚገኙት። የአንጎላ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ እና አጎስቲኖ ኒቶ ዩኒቨርሲቲ ምሳሌ ናቸው። ኤስታዲዮ ዳ ሲዳዴላ (Estádio da Cidadela) የሚባለው የአንጎላ ዋና ስታዲየምም በሏንዳ ይገኛል።
![](http://upload.wikimedia.org/wikipedia/am/thumb/f/f6/Luanda_Population_Growth.png/300px-Luanda_Population_Growth.png)
እህት ከተማዎች
ፎቶዎች
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchስዕል:Keristo1.pdfኢትዮጵያሚካኤል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትሥርዓተ ነጥቦችፋይዳ መታወቂያሥነ-ፍጥረትአበበ ቢቂላአማርኛዓፄ ቴዎድሮስSpecial:Searchእርዳታ:ይዞታገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችውክፔዲያጥላሁን ገሠሠቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴኤችአይቪልዩ:RecentChangesየአድዋ ጦርነትግራኝ አህመድኃይሌ ገብረ ሥላሴሀዲስ ዓለማየሁየቅድስት ድንግል ማርያም ስሞችመጽሐፍ ቅዱስሥላሴየዋና ከተማዎች ዝርዝርአፋር (ክልል)የቃል ክፍሎችበዓሉ ግርማኢየሱስቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)አዲስ አበባቅዱስ ያሬድትግራይ ክልልእስራኤልየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን